
ባሕር ዳር: ኅዳር 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ መሪዎች እና ከጸጥታ መዋቅሩ ጋር በመኾን ስልጠናውን አስጀምረዋል።
ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባው ለሰልጣኞች ባስተላለፉት መልዕክት በዚህ ስልጠና የተገኛችሁ ነባር እና አዲስ ሰልጣኝ የሚሊሻ አባላት የአካባቢን ሰላም ለማስጠበቅ ኀላፊነት ተጥሎባችኋል ብለዋል።
የከተማዋ ሕዝብ በሰላም ወጥቶ እንዲገባ፣ ሰርቶ እንዲለወጥ እና ልማት እንዲፋጠን አደራ ተጥሎባችኋል ነው ያሉት።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!