መሪዎች የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትን የሥራ እንቅስቃሴ እየተመለከቱ ነው።

23

ባሕር ዳር: ኅዳር 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አሥተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ኀላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር)፣ በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የፖለቲካ እና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኀላፊ ዘሪሁን ፍቅሩ (ዶ.ር)፣ የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር መልካሙ አብቴ (ዶ.ር) እና ሌሎችም መሪዎች ናቸው በኢንስቲትዩቱ ተገኝተው ሥራውን እየተመለከቱ የሚገኙት።

የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የክልሉን ሕዝብ ጤና ቀድሞ በመጠበቅ እና ለኅብረተሰብ ጤና አስጊ የኾኑ በሽታዎች ሲከሰቱም ፈጥኖ በመቆጣጠር በኩል ከፍተኛ ሥራ እያከናወነ የሚገኝ ኢንስቲትዩት ነው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የውይይት አጀንዳዎቹን ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አስረከበ።
Next article20ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓል በጎንደር ከተማ እንዲከበር የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው ጠየቁ።