የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የውይይት አጀንዳዎቹን ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አስረከበ።

16

ባሕር ዳር: ኅዳር 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የውይይት አጀንዳዎቹን ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አስረክቧል።

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በጥልቀት ተወያይቶ ያዘጋጀውን የውይይት አጀንዳዎች ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ማስረከቡን ኢፕድ ዘግቧል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየብቸና ከተማ አሥተዳደር ለግል ታጣቂዎች ሥልጠና መስጠቱን ገለጸ።
Next articleመሪዎች የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትን የሥራ እንቅስቃሴ እየተመለከቱ ነው።