የብቸና ከተማ አሥተዳደር ለግል ታጣቂዎች ሥልጠና መስጠቱን ገለጸ።

17

ባሕር ዳር: 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን ብቸና ከተማ የሚገኙ የግል ታጣቂዎች የተሠጣቸዉን ወታደራዊ ሥልጠና አጠናቀዋል።

ታጣቂዎቹ ያገኙትን ሥልጠና በመጠቀም ከተማቸውን ተደራጅተው ለመጠበቅ ዝግጁ መኾናቸውን ገልጸዋል።

መረጃዉ የብቸና ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ነዉ።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበአማራ ክልል በቀጣዩ አንድ ወር ጊዜ ውስጥ ያልተከናወኑ የሀገራዊ ምክክር ሥራዎች ይከናወናሉ።
Next articleየፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የውይይት አጀንዳዎቹን ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አስረከበ።