በማዕከላዊ ጎንደር ዞን መከላከያ ሠራዊትን ለመቀላቀል የተመለመሉ ወጣቶች ተሸኙ።

102

ባሕር ዳር: ኅዳር 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የተለያዩ ወረዳዎች መከላከያ ሠራዊትን ለመቀላቀል የተመለመሉ ወጣቶች ሽኝት ተደርጎላቸዋል።

በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የሀገር ዘብ የኾነውን የሀገር መከላከያ ሠራዊት ለመቀላቀል የተመለመሉ ወጣቶች ሽኝት እየተደረገላቸው ነው።

ከማዕከላዊ ጎንደር ዞን ኮምዩንኬሽን መምሪያ የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው ወጣቶቹን የሃይማኖት አባቶች እና የሀገር ሽማግሌዎች ሸኝተዋቸል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ኅብረ ብሔራዊ አንድነታችንን እንድናጠናክርበት ሕገ መንግሥቱ ያደለን ልዩ ቀን ነው” የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር
Next article”ለመስኖ ልማት ሥራ ሜካናይዜሽንን አጠናክረን እንቀጥላለን” ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)