ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አቶ መሐመድ እድሪስን የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር በማድረግ ሾሙ።

58

ባሕር ዳር: ኅዳር 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አቶ መሐመድ እድሪስን የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር በማድረግ ሾመዋል።

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከህዳር 18 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ አቶ መሐመድ እድሪስን የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር በማድረግ መሾማቸውን አስታውቋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየሚገነቡ መሰረተ ልማቶች የአካል ጉዳተኞችን ምቾት ታሳቢ እንዲያደርጉ ተጠየቀ።
Next article“በበጋ ስንዴ ልማት በመትጋት ከራስ አልፎ ምርትን ወደ ውጭ መላክ መቻል የሉዓላዊነት እና የሀገርን ክብር የማስመለስ ጉዳይ ነው” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)