ለባሕር ዳር ከተማ የበለጸገው የዲጂታል የነዋሪዎች መታወቂያ ሲስተም ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ኾነ፡፡

55

ባሕር ዳር: ኅዳር 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኮሚሽን ለባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ያበለጸገውን ዲጂታል የነዋሪዎች መታወቂያ ሲስተም አጠናቅቆ ለአገልግሎት ዝግጁ አድርጓል፡፡

በኮሚሽኑ የበለጸገውን ዲጂታል የነዋሪዎች መታወቂያ ሲስተም አገልግሎት ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማውን ጨምሮ የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ከፍተኛ መሪዎች ጎብኝተዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበብሔር ብሔረሰቦች መካከል ለዘመናት ጸንተው የቆዩ እሴቶችን የሚሸረሽሩ አስተሳሰቦችን እና ተግባራትን በጋራ መታገል እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡
Next articleበባቡር መሠረተ ልማት ዝርጋታ ላይ ዝርፊያ የፈጸሙ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ አስታዎቀ፡፡