የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ መልእክት!

29

ዛሬ የፓርቲያችን 5ኛ ዓመት ምሥረታ በዓል የመዝጊያ ፕሮግራም አካል የሆነውን ታሪካዊ የፎቶ ዐውደ ርዕይን ጎብኝተናል፡፡

ብልጽግና አካታችነትን፣ ሚዛን መጠበቅን፣ ስብራት መጠገንን እና ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን መሠረት አድርጎ የተመሠረተ ፓርቲ ነው።

በመደመር ዕሳቤ ያሉንን ጸጋዎች፣ ሀብቶች፣ ባህሎች፣ ዕሴቶች፣ ዐቅሞች አንድ ላይ ደምረን ታላቅ ሀገራዊ ዐቅም እንፈጥራለን፡፡

በመደመር ጉዞ ግባችን ብልጽግናን ማረጋገጥ ነው፡፡

Previous article“የሴቶችን ጥቃት ለመከላከል ሁሉም ኀላፊነት ሊወስድ ይገባል” መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር)
Next articleክልሉ ከገጠመው የሰላም ችግር ፈጥኖ እንዲወጣ የወጣቶች ሚና ከፍተኛ እንደኾነ የደሴ ከተማ ወጣቶች ተናገሩ።