የክልሉ ምክር ቤት የቋሚ ኮሚቴዎች የአስፈጻሚው አካልን የሥራ አፈጻጸምን እየገመገሙ ነው።

67

ባሕር ዳር: ኅዳር 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች የአስፈጻሚውን አካል የ2017 በጀት ዓመት የአራት ወራት የሥራ አፈጻጸምን መገምገም ጀምረዋል።

በምክር ቤቱ የበጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የተጠሪ ተቋማትን የሥራ አፈጻጸም ሪፖርትን እያዳመጠ ነው።

ግምገማው ለሁለት ቀናት እንደሚቆይም ታውቋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበምስራቅ ጎጃም ዞን በገጠር ቀበሌዎች ሕዝባዊ የሰላም ውይይቶች ተካሄዱ።
Next articleሰላምን በማስከበር ሂደት ሕዝቡ በንቃት እንዲሳተፍ ተጠየቀ።