በዘንድሮው የአማራ ክልል መስኖ ልማት ምን እየተከናወነ ነው?

61

ባሕር ዳር: ኅዳር 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል አርሶ አደሮች ከመኸር ሰብል መሰብሰብ ጎን ለጎን ትኩረታቸውን በበጋ መስኖ ልማት ላይ አድርገዋል።

ለመስኖ ልማት የተከናወኑ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት ፦

🌱 በያዝነው ዓመት 1 ሚሊዮን 197 ሺህ 28 አርሶ አደሮች በመስኖ ልማት ይሳተፋሉ።

🌱 60 በመቶ የሚጠጉ አርሶ አደሮች መስኖ ማልማት ጀምረዋል።

🌱 487 የአርሶ አደሮች የመስኖ ልማት ውይይቶች ተካሂደዋ።

🌱 በውይይቶቹ 248359 አርሶ አደሮች ተሳትፈዋል፡፡

🌱 6 ሺህ 237 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የመስኖ ቦይ ጠረጋ ተካሂዷል።

– በዘመናዊ የተጠረገ የመስኖ ቦይ 1397 ኪሎ ሜትር

– በባሕላዊ የተጠረገ የመስኖ ቦይ 4840 ኪሎ ሜትር

🌱 በመስኖ ሰብል አመራረት የጊዜ ሰሌዳ ለ94 ሺህ 885 አርሶ አደሮች እንዲዘጋጅላቸው ተደርጓል።

🌱 የዘንድሮውን መስኖ በሜካናይዜሽን ለማገዝ እየተሠራ ነው።

ምንጭ፦ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleሕዝብን ከልማቱ ተጠቃሚ ከማድረግ ባሻገር የልማቱ ትልቅ አቅም እንዲኾን ድጋፍ ማድረግ እንደሚገባ ጋሻው አወቀ (ዶ.ር) አሳሰቡ፡፡
Next articleበምስራቅ ጎጃም ዞን በገጠር ቀበሌዎች ሕዝባዊ የሰላም ውይይቶች ተካሄዱ።