በፎገራና በወረታ ከተማ አሥተዳደር በይቅርታ ከገቡ ታጣቂ ኀይሎች ጋር ውይይት ተካሂዷል።

72

ባሕር ዳር: ኅዳር 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን በፎገራ ወረዳ እና በወረታ ከተማ አሥተዳደር በተለያዩ ቀበሌዎች የነበሩ ታጣቂዎች የመንግሥትን የምህረት እና የይቅርታ ጥሪ በመቀበል በይቅርታ መግባታቸው ይታወቃል።

የፎገራ ወረዳ መንግሥት ኮሙኒኬሽን መረጃ እንደሚያመለክተው በይቅርታ የገቡ አካላት ከዞን ከፍተኛ መሪዎች ፣ ከዞን ደጋፊ መሪዎች እና ከሁለቱም ወረዳ አሥተዳደር መሪዎች ጋር በቀጣይ ከሕግ ማስከበር እና ከሰላም ግንባታ አንፃር በጋራ የውይይት መድረክ አካሂደዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ስንዴ አምራች አርሶ አደሮች በቀጣይ የኢንዱስትሪ ሽግግር እንዲያደርጉ ይሠራል” የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን
Next articleበትምህርት ተቋማት በሚገኘው ዕውቀት ሀገራዊ ችግሮችን መፍታት የሚያስችል አቅም መፍጠር እንደሚገባ አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) አሳሰቡ።