
ባሕር ዳር: ኅዳር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሚመረቁት የመሠረተ ልማት ሥራዎች የከተማ አሥተዳደሩ ያስገነባቸውን ድልድይ፣ የመናኻሪያ መጸዳጃ ቤት፣ ለችግረኛ ወገኖች የመኖሪያ ቤቶች፣ የመንገድ ዳር መብራት እና የውኃ ጽሕፈት የቢሮ ግንባታ ናቸው።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የሰሜን ጎጃም ዞን ዋና አሥተዳዳሪ አሰፋ ጥላሁንን ጨምሮ ሌሎች የዞኑ መሪዎች፣ የዱር ቤቴ ከተማ አሥተዳደር መሪዎች እና ሠራተኞች ተገኝተዋል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
