“የሌማት ትሩፋት ኢኒሼቲቭ ባቀድነው አቅጣጫ መሠረት በውጤታማነት እየተተገበረ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

48

የተትረፈረፈ የምግብ ምርት ለማምረትና የተመጣጠነ የምግብ ዋስትና ስርዓትን ለማረጋገጥ በሁሉም መስክ የተጀመሩ ሥራዎች የሚበረታቱ ናቸው።

በደብረ ብርሃን ከተማ የጎበኘነው የደብረ ሆላንድ የዶሮና እንቁላል ምርት ማዕከልም ሀገራዊ ውጥናችንን ለማሳካት የሚያግዝ ነው።

ማዕከሉ ከ90 ሺህ በላይ እንቁላል በየቀኑ እያመረተ መሆኑ ደግሞ ለገበያ በቂ ምርት እንዲቀርብ እና በአነስተኛ ዋጋ ለተጠቃሚ እንዲደርስ ትልቅ ሚና ይጫወታል።

የውጭ ባለሀብቶች በሌማት ትሩፋት ሥራ ተሰማርተው ማየታችን ኢኒሼቲቩ ለኢንቨስትመንት ምቹ እንደሆነም የሚያረጋግጥ ነው።

Previous article“በክልሉ ያለው የሰብል ግምገማ ያቀድነውን ዕቅድ ያለ ምንም ችግር ማሳካት እንደምንችል የሚያሳይ ነው” ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)
Next articleበዐይን ሞራ ግርዶሽ ለተቸገሩ የቀዶ ጥገና ሕክምና እየተሰጠ ነው።