ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ከጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው።

55

ጎንደር: ጥቅምት 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በጎንደር ከተማ ተገኝተው ከነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ የሰላም፣ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት እያደረጉ ነው።

በውይይቱ ላይ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኛውን ጨምሮ ሌሎችም የሥራ ኀላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የሃይማኖት አባቶች እየተሳተፉ ነው።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የመገጭ መስኖ ግድብ ፕሮጀክትን በፍጥነት ለማጠናቀቅ ጥብቅ የሥራ ክትትል እየተደረገ ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ።
Next articleለሦስት ወራት የሚቆይ የኪነ ጥበብ ዘመቻ በመላው ሀገሪቱ እንደሚደረግ የባሕል እና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡