
ባሕር ዳር: ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ)የጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዲ ኡሪ ባህ የ2024 የዓለም አቀፍ እጅ ኳስ ፌዴሬሽን ዋንጫ አህጉራዊ ሻምፒዮና ማጠቃለያ ፕሮግራም ለመታደም በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ተገኝተዋል።
ፕሬዚዳንቱ በቦታው ሲደርሱ የባሕልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ አቀባበል እንዳደረጉላቸው ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
በማጠቃለያው ፕሮግራሙ ሚኒስትሮች፣ ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች፣ የስፖርት ማኅበራት ፕሬዝዳንቶች እንዲሁም የባሕልና ስፖርት ሚኒስትር ማኔጅመንት አባላት ተገኝተዋል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!