ዜናአማራ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከሴራሊዮን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ። November 6, 2024 29 ባሕር ዳር: ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የሴራሊዮን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ጁሊየስ ማዳ ባዮን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውይይት ማድረጋቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ መልእክቱን አጋርተዋል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:በትምህርት ቁሳቁስ እና በምግብ እጥረት ምክንያት ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ መራቅ የለባቸውም።