ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ.ር) ለዶናልድ ትራምፕ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ።

86

ባሕር ዳር: ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት በትዊተር ገጻቸው አስተላልፈዋል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleዶናልድ ትራምፕ ዳግም ወደ ኃይትሀውስ የመመለሳቸውን ነገር አረጋግጫለሁ እያሉ ነው።
Next article“17 ቢሊዮን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ 55 ባለሃብቶችን ፈቃድ በመስጠት ወደ ሥራ ማስገባት ተችሏል” የሰሜን ወሎ ዞን