
ባሕር ዳር: ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዶናልድ ትራምፕ ለሁለተኛ ዙር የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ኾነው መግባታቸው ጉዳይ እንዳረጋገጡ ለደጋፊዎቻቸው በመግለጽ የደስታ መግለጫቸውንም እያቀረቡ ነው።
ሪፐብሊካኑ ትራምፕ ከዲሞክራቷ ሀሪስ ጋር የምርጫ ትንቅንቅ እያደረጉ ቢኾንም መሪነቱ በትራምፕ እጅ እንደኾነ ጉዳዩን የሚከታተሉ ሚዲያዎች ሁሉ እየዘገቡት ነው።
የትራንፕ ማሸነፍ ዕውን ከኾነ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ኾነው ወደ መንበረ ሥልጣኑ ዳግም ይመለሳሉ።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!