በሰሜን ሸዋ ዞን ሀገረማሪያም ከሰም ወረዳ ሕዝባዊ የሰላም ውይይት እየተካሄደ ነው።

70

ደብረ ብርሃን: ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ)በሰሜን ሸዋ ዞን ሀገረማሪያም ከሰም ወረዳ “ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ የሰላም ውይይት እየተካሄደ ነው።

ውይይቱ በሀገረ ማርያም ከሰም ወረዳ ሾላ ገበያ ከተማ ነው እየተካሄደ ያለው። በውይይቱ ከወረዳው የተለያዩ ቀበሌዎች የተውጣጡ ነዋሪዎች እየተሳተፉ ነው።

ውይይቱን በሀገር መከላከያ ሠራዊት የኮማንዶ እና አየር ወለድ እዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ እና የሰሜን ሸዋ ዞን አሥተዳዳሪ መካሻ ዓለማየሁ እየመሩት ነው።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article20 ሺህ ለሚኾኑ አዲስ ምሩቃን የሥራ ዕድልን የሚፈጥር አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ተከፈተ።
Next articleዶናልድ ትራምፕ ዳግም ወደ ኃይትሀውስ የመመለሳቸውን ነገር አረጋግጫለሁ እያሉ ነው።