ዜናአማራ ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ በኮምቦልቻ ከተማ የልማት ሥራዎችን እየገበኙ ነው። November 6, 2024 43 ባሕር ዳር: ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ በኮምቦልቻ ከተማ የልማት ሥራዎችን እየገበኙ ነው። በጉብኝቱ በከተማዋ እየተሠሩ የሚገኙ የኮሪደር ልማት፣ ዝቅተኛ ኢኮኖሚ ያላቸው ነዋሪዎች የቤት ግንባታ ሂደት እና ከቁጠባ መገንጠያ ባይ ፓስ የሚያገናኘውን የመንገድ ግንባታ ተመልክተዋል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:"ብቁ ዜጋ ለመገንባት ምግብ እና ሥርዓተ ምግብ ላይ መሥራት ይጠበቃል" ምክትል…