ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ በኮምቦልቻ ከተማ የልማት ሥራዎችን እየገበኙ ነው።

43

ባሕር ዳር: ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ በኮምቦልቻ ከተማ የልማት ሥራዎችን እየገበኙ ነው።

በጉብኝቱ በከተማዋ እየተሠሩ የሚገኙ የኮሪደር ልማት፣ ዝቅተኛ ኢኮኖሚ ያላቸው ነዋሪዎች የቤት ግንባታ ሂደት እና ከቁጠባ መገንጠያ ባይ ፓስ የሚያገናኘውን የመንገድ ግንባታ ተመልክተዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበአማራ ክልል ከ488 ሺህ በላይ አርሶ አደሮች በቡና ልማት እየተሳተፉ እንደሚገኙ ግብርና ቢሮ ገለጸ።
Next articleበክልል ደረጃ የቴክኖሎጂ መሠረተ ልማቱን ለማሻሻል እና የሚጠበቅበት ደረጃ ላይ ለማድረስ እየሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡