
ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ደረ የገበሬ በዓል በደቡብ ወሎ ዞን በጃማ ወረዳ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተው ባደረጉት የሰብል ጉብኝት ተከብሯል።
በሰብል ጉብኝቱ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) ጨምሮ ሌሎች የክልልና የዞኑ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
ጉብኝቱ በጃማ ወረዳ 018 ቀበሌ 628 ሄክታር ሽፋን ያለው ቆጨም የስንዴ ኩታገጠም ልማት መኾኑን ከደቡብ ወሎ ዞን ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!