የሉማሜና አካባቢው ነዋሪዎች በወቅታዊ የሰላም ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት እያካሄዱ ነው።

41

ባሕር ዳር: ጥቅምት 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን ሉማሜ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘውን የሰላም መድረክ የአማራ ክልል የልማት ድርጅቶች ዋና ሥራ አስፈፃሚ አበባው ጌቴ፣ የ32ኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ኮሎኔል ደርቤ ሽበሽ እና የምሥራቅ ጎጃም ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ የሽዋስ አንዷለም እየመሩት ይገኛሉ።

በመድረኩ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶች፣ ሴቶች፣ የመንግሥት ሠራተኞች እና የአካባቢው አርሶ አደሮች እየተሳተፉ መሆኑን የምሥራቅ ጎጃም ኮሙኒኬሽን አሳውቋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የአየር ንብረት ለውጥ የወቅቱ አንገብጋቢ ፈተና ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
Next articleበነፋስ መውጫ ከተማ እና ላይ ጋይንት ወረዳ አሥተዳደሮች በቅንጅት የሰላም ኮንፍረስ እየተካሄደ ነው።