ጎንደር ዩኒቨርሲቲው እምቦጭን ለባዮ ጋዝ መጠቀም የሚያስችል አዲስ የምርምር ውጤት ወደ ተግባር ለማሸጋገር እየሠራ ነው፡፡

59

ባሕር ዳር: ጥቅምት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ እምቦጭን ለባዮ ጋዝ መጠቀም የሚያስችል አዲስ የምርምር ውጤቱን ወደ ተግባር ለማሸጋገር የሚያስችለውን የመስክ ላይ የሙከራ ፕሮጀክት መጀመሩን አስታውቋል፡፡

በዩኒቨርሲቲው የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ የኬሚስትሪ ትምህርት ክፍል መምህርና ተመራማሪ ደሴ ጥበበ (ዶ.ር) ዩኒቨርሲቲው እምቦጭን ለባዮ ጋዝ መጠቀም የሚያስችል ምርምር እያካሄደ መኾኑን መግለጻቸውን የኢዜአ ዘገባ አመላክቷል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleድኅረ ምርት ብክነት እስከ 30 በመቶ ምርትን እንደሚቀንስ የዓለም እርሻ እና ምግብ ድርጅት አስታውቋል፡፡
Next articleኅብረተሰቡ ለወባ በሽታ ስርጭት ትኩረት ባለመስጠቱ የከፋ ጉዳት እየደረሰ መኾኑን የምዕራብ ጎንደር ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ፡፡