ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ።

27

ባሕር ዳር: ጥቅምት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በዛሬው እለት የሚከተሉትን ሹመቶች ሰጥተዋል፡
1. ዶክተር ጌዲዮን ጥሞቲዮስ፦ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ሚንስትር
2. ወይዘሮ ሰላማዊት ካሳ፦ የቱርዝም ሚንስቴር ሚንስትር
3. ወይዘሮ ሃና አርአያሥላሴ፦ የፍትህ ሚንስቴር ሚንስትር ኾነው ተሹመዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የኮሪደር ልማቱ ጎንደርን ዳግም የሚያድስ ነው” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኛው
Next articleከመኸር ሰብል ከ740 ሺህ ኩንታል በላይ ምርት እንደሚጠበቅ በደቡብ ወሎ ዞን የቃሉ ወረዳ ገለጸ፡፡