አምባሳደር ታየ አጽቀሥላሴ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ኾነው ተሾሙ፡፡

64

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ- ሥርዓት ተጀምሯል፡፡

የሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓትም አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴን የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት አድርጎ ሾሟል።

Previous articleበደቡብ ወሎ ዞን ወረባቡ ወረዳ በረዶ እና ነፋስ ቀላቅሎ የጣለው ከባድ ዝናብ ጉዳት አደረሰ፡፡
Next articleየወልቃይት እና የራያ የማንነት ጥያቄዎችን ለመፍታት እንደሚሠራ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ገለፀ።