
ነሐሴ 17/2016 ዓ.ም በክልላችን በአንድ ጀምበር 285 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል፡፡
የአረንጓዴ ዓሻራ መርሐ ግብር የሁሉንም ተሳትፎ የሚጠይቅ ፣ ትውልድ ተሻጋሪ እና ምንዳ አመንጭ ተግባር ነው፡፡
በመሆኑም በዚህ ታላቅ መርሐ ግብር ላይ የክልላችን ሕዝብ ባለበት አካባቢ የትውልድ ዓሻራውን የማኖር ድንቅ ተግባር አካል እንዲሆን የከበረ ጥሪዬን ለማስተላለፍ እወዳለሁ፡፡

ነሐሴ 17/2016 ዓ.ም በክልላችን በአንድ ጀምበር 285 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል፡፡
የአረንጓዴ ዓሻራ መርሐ ግብር የሁሉንም ተሳትፎ የሚጠይቅ ፣ ትውልድ ተሻጋሪ እና ምንዳ አመንጭ ተግባር ነው፡፡
በመሆኑም በዚህ ታላቅ መርሐ ግብር ላይ የክልላችን ሕዝብ ባለበት አካባቢ የትውልድ ዓሻራውን የማኖር ድንቅ ተግባር አካል እንዲሆን የከበረ ጥሪዬን ለማስተላለፍ እወዳለሁ፡፡