በርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የተመራ የክልሉ መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ልዑክ ለሥራ ጉብኝት ጎንደር ከተማ ገባ።

105

ባሕር ዳር: ነሐሴ 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርዕስ መስተዳድር አረጋ ከበደ እና የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ ለሥራ ጉብኝት ዛሬ ጎንደር ከተማ ገብተዋል።

የአማራ ክልል ርዕስ መስተዳደር አረጋ ከበደ እና የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይረጋ ሲሳይ ጎንደር ከተማ ሲገቡ የጎንደር ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ ደብሬ የኋላን ጨምሮ የከተማው ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በአፄ ቴዎድሮስ አየር ማረፊያ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

ዘጋቢ፦ ተስፋየ አይጠገብ

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ከእልኸኝነት እና የብሽሽቅ ፖለቲካ መውጣት ይገባል” የፖለቲካ ሳይንስ መምህር
Next article“ጎንደር ከተማ ላይ የተጀመሩ የልማት ፕሮጀክቶች በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት እየተሠሩ ነው ” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ