የኢትዮጵያ አየር መንገድ “የፕሬዚዳንቱ የሕይዎት ዘመን ሽልማት” ተበረከተለት።

17

ባሕር ዳር: ነሐሴ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአሜሪካ ፕሬዚዳንት “የፕሬዚዳንቱ የሕይዎት ዘመን ሽልማት” ተበርክቶለታል።

ሽልማቱ በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ለሚገኙ የማኅበረሰብ ክፍሎች ለተሰጠ የላቀ አገልግሎት ዕውቅና የሚሰጥ ነው።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ላበረከተው ዘርፈ ብዙ አስተዋጽኦ ይህ ሽልማት እንደተበረከተለት ከአየር መንገዱ ማኅበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበዞኑ የኮሌራ በሽታ ሥርጭት እየጨመረ በመምጣቱ ኀብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የምዕራብ ጎንደር ዞን ጤና መምሪያ አሳሰበ።
Next articleያልተገባ ጭማሪ ባደረጉ 257 ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን የጎንደር ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ።