የኢትዮጵያ የደን ሽፋን 23 ነጥብ 6 በመቶ መድረሱ ተገለጸ።

24

ባሕር ዳር: ነሐሴ 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እንዳስታወቀው የኢትዮጵያ የደን ሽፋን 23 ነጥብ 6 ደርሳል።

የኢትዮጵያ የደን ሽፋን የ#አረንጓዴዓሻራ ንቅናቄ ከተጀመረበት በ2011 ከነበረበት 17 ነጥብ 2 በመቶ ወደ 23 ነጥብ 6 በመቶ ማደግ የቻለው ባላሰለሰ ጽኑ ጥረት ነው ብሏል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት።

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በማኅበራዊ ትስስር ገጽ ላይ ባስተላለፈው መልእክት “በክረምቱ የችግኝ ሥራ መሪዎን ይከተሉ፤ አሻራዎን ይትከሉ” በሚል ጥሪ አቅርቧል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ሰላማችንን፣ ፍቅር እና መቻቻላችንን ጠብቀን መኖር ትልቅ ጸጋ ነውና እንዳይለየን ጠብቁት” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
Next article“ከ 7 ሺህ በላይ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ወስደናል” የንግድና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር