የአማራ ክልል የ2017 በጀት 150 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር በላይ ኾኖ ጸደቀ፡፡

132

ባሕር ዳር: ሐምሌ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ጉባኤ ሦስተኛ ቀን ውሎ እንደቀጠለ ነው፡፡

በምክር ቤቱ የሦስተኛ ቀን ከሰዓት በኋላ ውሎ የክልሉን መንግሥት የ2017 በጀት ተወያይቶ አጽድቋል፡፡

የክልሉ መንግሥት የ2017 በጀት 150 ቢሊየን 666 ሚሊየን 531 ሺህ 527 ብር እንዲኾን የቀረበለትን በጀት ተወያይቶ በመሉ ድምጽ አጽድቋል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleምክር ቤቱ የተለያዩ አዋጅ እና ደንብን መርምሮ አጸደቀ፡፡
Next articleየአማራ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ።