ዜናአማራ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አዲስ ተሿሚ አምባሰደሮችን አነጋገሩ። July 31, 2024 30 ባሕር ዳር: ሐምሌ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)፥ አዲስ አዲስ ተሿሚ አምባሰደሮችን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። በቅርብ ጊዜ ለተሾሙት አምባሳደሮች ላለፉት ሳምንታት ሲካሄድ የነበረውን ስልጠና ተከትሎ ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጽሕፈት ቤታቸው አምባሳደሮቹን አግኝተዋል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:በ34 ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች የምገባ መርሐ ግብር መጀመሩን የምሥራቅ ጎጃም ዞን አስታወቀ፡፡