“የፋሲል ቤተ መንግሥትን ወደ ቀደመ ግርማ ሞገሱ እንመልሰዋለን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

31

ባሕር ዳር: ሐምሌ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በጎንደር ከተማ የፋሲል ቤተ-መንግሥት እድሳት ስለመጀመሩ ገልጸዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ እድሳቱን አስመልክተው በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልእክት እድሳቱ በጣም ጥሩ ሁኔታ ላይም ይገኛል።

በአጭር ጊዜ ውስጥ “የፋሲል ቤተ-መንግሥትን ወደ ቀደመ ግርማ ሞገሱ እንመልሰዋለን” ብለዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየአማራ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ሁለተኛ ቀን ውሎ ተጀምሯል፡፡
Next articleበቴክኖሎጂ የታገዙ አሠራሮች የፖሊስን ሥራ ፈጣን እና ዘመናዊ እያደረጉት እንደኾነ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ።