
ባሕር ዳር: ሐምሌ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ መሪዎች ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ የመከላከያ መሪዎች ጋር ተወያይተዋል።
ከፍተኛ ወታደራዊ መሪዎቹ በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች እንዲሁም የጋራ ደኅንነትን ማስጠበቅ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት ማኀበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
ባሕር ዳር: ሐምሌ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ መሪዎች ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ የመከላከያ መሪዎች ጋር ተወያይተዋል።
ከፍተኛ ወታደራዊ መሪዎቹ በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች እንዲሁም የጋራ ደኅንነትን ማስጠበቅ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት ማኀበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!