የወባ በሽታን ለመከላከል

22

👉የጤና ኤክስቴንሽን ሠራተኞችን ተሳትፎ ማጠናከር

👉የአጎበር አጠቃቀምን ማሻሻል

👉ለወባ ትንኝ መራቢያ ምቹ የሆኑ ቦታዎችን ማዳፈን እና ማጥፋት

👉የአካባቢ ቁጥጥር ሥራ ማጠናከር

👉ውኃ ያቆሩ ቦታዎችን ማፋሰስ

👉የወባ በሽታ ምልክቶችን በጥንቃቄ ለይተው በማወቅ ምርመራ ለማድረግ የሚረዱ የንቅናቄና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች አጠናክሮ መቀጠል

ምንጭ:- ከአብክመ ጤና ቢሮ

Previous articleየሰላም ካውንስል ኮንፈረንስ በጎንደር ከተማ ተካሄደ።
Next article“ችግኝ መትከላችን አፈርን በማቀብ መሬትን ለትውልድ እንድናሻግር ያስችለናል” የሰሜን ወሎ አርሶ አደሮች