”ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ሀሳብ የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር የመንግሥት ሠራተኞች የሰላም ኮንፈረንስ ተጀምሯል።

58

ባሕር ዳር ሐምሌ 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) “ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀው የመንግሥት ሠራተኞች የሰላም ኮንፈረንስ ተጀምሯል በባሕር ዳር ከተማ ውስጥ እየተካሄደ ነው።

የኮንፈረንሱ ተሳታፊዎች በወቅታዊ የክልሉ የሰላም ጉዳዮች ላይ በመምከር ላይ ናቸው። በውይይቱ ግጭት ቆሞ ሰላም የሚሰፍንበትን አማራጮች እንደሚያመላክቱ ይጠበቃል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበ2016 በጀት ዓመት 116 አዳዲስ የገጠር ከተሞች እና መንደሮችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ መኾናቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለጸ።
Next articleኢትዮጵያ የሴት ልጅ ግርዛትን እና ያለእድሜ ጋብቻን ለማሥቀረት በሠራችው ሥራ የመንግሥታቱ ድርጅትን ሽልማት አገኘች።