ዜናአማራ በሰሜን ወሎ ዞን “ሰላም ለሁሉም፣ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ መልዕክት የሰላም ኮንፈረንስ ተካሂዷል። July 11, 2024 23 ባሕር ዳር: ሐምሌ 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን የላሊበላ ከተማ እና የላስታ ወረዳ አሥተዳደር “ሰላም ለሁሉም፣ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ መልዕክት የሰላም ኮንፈረንስ ተካሂዷል። በኮንፍረንሱ የተለያዩ ሴክተር መሥሪያ ቤት ሠራተኞች እና መምህራን መሳተፋቸውን የኮሙኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመለክታል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:ውስጣዊ አንድነትን ማጠናከር ለብሔራዊ ጥቅም መከበር ወሳኝ ነው።