በሰሜን ወሎ ዞን “ሰላም ለሁሉም፣ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ መልዕክት የሰላም ኮንፈረንስ ተካሂዷል።

13

ባሕር ዳር: ሐምሌ 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን የላሊበላ ከተማ እና የላስታ ወረዳ አሥተዳደር “ሰላም ለሁሉም፣ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ መልዕክት የሰላም ኮንፈረንስ ተካሂዷል።

በኮንፍረንሱ የተለያዩ ሴክተር መሥሪያ ቤት ሠራተኞች እና መምህራን መሳተፋቸውን የኮሙኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመለክታል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበመጭው አምስት ዓመታት ኢትዮጵያን ወደ ዲጂታል ትግበራ የሚያሻግር ንድፈ ሃሳብ ይፋ ኾነ።
Next articleግጭት ሁሉንም የማኅበረሰብ ክፍል የሚጎዳ በመኾኑ ሁሉም ለሰላም መሥራት እንዳለበት የሰሜን ጎንደር ዞን የመንግሥት ሠራተኞች አሳሰቡ።