ዜናአማራ ለሰላም መረጋገጥ የበኩላቸውን ድርሻ እንደሚወጡ የደቡብ ወሎ ዞን የመንግሥት ስራተኞች ተናገሩ። July 11, 2024 12 ደሴ: ሐምሌ 4/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ወሎ ዞን አሥተዳደር “ሰላም ለሁሉም፣ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ሃሳብ ከዞኑ የመንግሥት ሰራተኞች ጋር ውይይት እያካሄደ ነው። ለውይይቱ የመነሻ ጽሑፍ ቀርቦ የተለያዩ ሃሳቦች ተንፀባርቀዋል። ተሳታፊዎችም ለሰላም መረጋገጥ የበኩላቸውን ድርሻ እንደሚወጡ ተናግረዋል። ዘጋቢ ፡-አንተነህ ፀጋዬ ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:" የሴቶች ቀን መከበሩ የሴቶችን የፓርላማ ተሳትፎ አሳድጓል" ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ.ር)