ለሰላም መረጋገጥ የበኩላቸውን ድርሻ እንደሚወጡ የደቡብ ወሎ ዞን የመንግሥት ስራተኞች ተናገሩ።

8

ደሴ: ሐምሌ 4/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ወሎ ዞን አሥተዳደር “ሰላም ለሁሉም፣ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ሃሳብ ከዞኑ የመንግሥት ሰራተኞች ጋር ውይይት እያካሄደ ነው።

ለውይይቱ የመነሻ ጽሑፍ ቀርቦ የተለያዩ ሃሳቦች ተንፀባርቀዋል። ተሳታፊዎችም ለሰላም መረጋገጥ የበኩላቸውን ድርሻ እንደሚወጡ ተናግረዋል።

ዘጋቢ ፡-አንተነህ ፀጋዬ

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleለሕዝብ ሰላም እና ደኅንነት ሲባል ችግሮች በውይይት እንዲፈቱ የመንግሥት ሠራተኛው የድርሻውን እንዲወጣ የምዕራብ ጎንደር ዞን አሥተዳደር አሳሰበ፡፡
Next article“ወልቃይት ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ” በሚል ለወልቃይት ነጻነት ሲል በግፍ ለተሰዋው ወጣት አበበ ገረመው በስሙ ትምህርት ቤት ሊገነባ ነው፡፡