“ሰላም የሁሉንም ጥረት ስለሚጠይቅ ተረባርቦ መስራት ይገባል” የኮንፈረንሱ ተሳታፊዎች

18

ባሕር ዳር: ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ታቦር ከተማ አስተዳደር በሁሉም ክፍለ ከተሞች ከነጋዴው ማኅበረሰብ ጋር የሚመክር የሰላም ኮንፈረስ ተካሂዷል።

“ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ መልዕክት በደብረ ታቦር ከተማ አስተዳደር በየደረጃው ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት የሚመክር የሰላም ኮንፈረንስ ተካሂዷል።

የኮንፈረሱ ተሳታፊዎች ችግሮችን በውይይት እና በንግግር መፍታት እንደሚገባ በማንሳት ሰላም የሁሉንም ወገኖች ርብርብ ስለሚጠይቅ ሁሉም የድርሻውን መወጣት እና ክልሉን ወደ ተሟላ ሰላም መመለስ ያስፈልጋል ብለዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልእክተኛ ጋር ተወያዩ።
Next article“276 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር ግብር ለመሠብሠብ እየተሠራ ነው” የጎንደር ከተማ አሥተዳደር