ዜናአማራ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን የመንግሥት ሠራተኞች የሰላም ኮንፈረንስ እያካሄዱ ነው። July 10, 2024 23 ባሕር ዳር: ሐምሌ 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኮንፈረንሱ “ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም” በሚል መልእክት እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን የዞኑ የመንግሥት ሠራተኞች ተሳታፊዎች መኾናቸውን ከዞኑ ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:ለብዙ ችግሮች መፍትሔ የሚሰጥ ፕሮጀክት በደብረ ብርሃን ከተማ ሊገነባ ነው።