የማዕከላዊ ጎንደር ዞን የመንግሥት ሠራተኞች የሰላም ኮንፈረንስ እያካሄዱ ነው።

20

ባሕር ዳር: ሐምሌ 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኮንፈረንሱ “ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም” በሚል መልእክት እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን የዞኑ የመንግሥት ሠራተኞች ተሳታፊዎች መኾናቸውን ከዞኑ ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ተጀምሯል።
Next articleበወልቃይት ወረዳ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ56 ሺህ በላይ ችግኞችን ለመትከል አቅዶ እየሠራ መኾኑን የወረዳው ግብርና ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።