በባቲ ወረዳ በሰላጤ ቀበሌ ‘ሚአ’ ወንዝ ላይ የተገነባ ተንጠልጣይ ድልድይ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ።

43

ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር በባቲ ወረዳ ሰላጤ ቀበሌ ‘ሚአ’ ወንዝ ላይ በ5 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር በጀት ተገንብቶ የተጠናቀቀ 95 ሜትር ተንጠልጣይ ድልድይ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።

የብሔረሰብ አሥተዳደሩ መንገድ መምሪያ መረጃ እንደሚያሳየው የአማራ ክልል መንገድ ቢሮ ከሄልቪታስ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር የተሠራ ፕሮጀክት ነው።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የሰላም ካውንስሉ መቋቋሙ በጣም አስፈላጊ እና ጠቃሚ በመኾኑ አስፈላጊውን ሁሉ እገዛ እናደርጋለን” የሀራ ከተማ የመንግሥት ሠራተኞች
Next articleጊዜውን የዋጀ ተቋማዊ አሠራርን በመዘርጋት የሕዝብን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ ዋና አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ ገለጹ።