በሰሜን ወሎ ዞን ጋዞ ወረዳ “ሰላም ለሁሉም፣ ለሁሉም ሰላም” በሚል መሪ መልእክት ከመንግሥት ሰራተኞች ጋር ወይይት ተካሄደ፡፡

22

ባሕር ዳር: ሐምሌ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን ጋዞ ወረዳ የተካሄደው የሰላም ኮንፈረንስ ዋና ዓላማ መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ሃሳብ ታጣቂዎች እንዲቀበሉት በማድረግ ሂደት ውስጥ የመንግሥት ሰራተኛውን ሚና መለየት ነበር ተብሏል።

የክልሉ ሕዝብ አሁን ከገጠመው ሰብዓዊ እና ኢኮኖሚያ ቀውስ በመላቀቀ ወደ ልማቱ እንዲመለስ መንግሥት ሰራተኛው ስለሚኖረው ሚናም ውይይት ተደርጓል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleሀገራዊ ምክክሩ ኢትዮጵያ ባለፋት ዘመናት ያልተጠቀመችበትን መልካም አጋጣሚ እንድትጠቀምበት እድል የፈጠረ መኾኑን አምባሳደር መሐሙድ ድሪር ተናገሩ።
Next article“የሰላም ካውንስሉ መቋቋሙ በጣም አስፈላጊ እና ጠቃሚ በመኾኑ አስፈላጊውን ሁሉ እገዛ እናደርጋለን” የሀራ ከተማ የመንግሥት ሠራተኞች