በሰሜን ወሎ ዞን ግዳን ወረዳ “ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ሃሳብ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡

13

ባሕር ዳር: ሐምሌ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በወረዳው ከ01 ቀበሌ ነዋሪዎች ጋር የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል።

መድረኩን የግዳን ወረዳ አሥተዳዳሪ አማኑኤል አያሌው፣ የግዳን ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ ፀጋዬ ባዩህ እና መከላከያ ሰራዊት አዛዦች እየመሩት ይገኛል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበዓለም ከተማ አሥተዳደር “ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ መልእክት ውይይት ተደረገ።
Next articleየመጀመሪያው የአፍሪካ ከተሞች ፎረም በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው፡፡