ዜናአማራ በአይከል ከተማ አስተዳደር የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። July 9, 2024 24 ባሕር ዳር: ሐምሌ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በማእከላዊ ጎንደር ዞን አይከል ከተማ አስተዳደር ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። “ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ሃሳብ በአይከል ከተማ አስተዳደር የሚገኙ የንግዱ ማኅበረሰብ የተሳተፉበት የምክክር መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:በደቡብ ጎንደር ዞን በታጣቂዎች የደረሰውን ውድመት ወደነበረበት ለመመለስ እየተሠራ ነው።