ዜናአማራ በአይከል ከተማ አስተዳደር የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። July 9, 2024 16 ባሕር ዳር: ሐምሌ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በማእከላዊ ጎንደር ዞን አይከል ከተማ አስተዳደር ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። “ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ሃሳብ በአይከል ከተማ አስተዳደር የሚገኙ የንግዱ ማኅበረሰብ የተሳተፉበት የምክክር መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:ወጣቱ ምክክር አዋጭ የችግር መፍቻ መንገድ መኾኑን አውቆ ሊጠቀምበት ይገባል።