ዜናአማራ የፍኖተሰላም ከተማ አሥተዳደር የሰላም ኮንፈረንስ እያካሄደ ነዉ። July 8, 2024 34 ባሕር ዳር: ሐምሌ 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎጃም ዞን የፍኖተሰላም ከተማ አሥተዳደር በቀበሌ ደረጃ የሰላም ኮንፈረንስ እያካሄደ ነዉ። በከተማ አሥተዳድሩ የተለያዩ ቀበሌዎች ነዋሪዎች የሰላም ኮንፈረንስ በዛሬዉ እለት እየተካሄደ ይገኛል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:የጤና ሚኒስቴር ከዋና የኤሌክትሪክ መስመር ለራቁ የጤና ተቋማት የፀሐይ ኀይል…