
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ፣ በአዋበል ወረዳ ፣ በደጀን ከተማ አሠተዳደር በሁሉም ቀበሌዎች፣ በአነደድ ወረዳ አሥተዳደር ፣ በግንደወይን ከተማ አሥተዳደር እና በሌሎችም አካባቢዎች ችግሮችን በዉይይት ለመፍታት የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነዉ።
መረጃው የምሥራቅ ጎጃም ዞን መንግሥት ኮሙኒኬሽን ነው።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ፣ በአዋበል ወረዳ ፣ በደጀን ከተማ አሠተዳደር በሁሉም ቀበሌዎች፣ በአነደድ ወረዳ አሥተዳደር ፣ በግንደወይን ከተማ አሥተዳደር እና በሌሎችም አካባቢዎች ችግሮችን በዉይይት ለመፍታት የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነዉ።
መረጃው የምሥራቅ ጎጃም ዞን መንግሥት ኮሙኒኬሽን ነው።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!