
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ከሁሉም ቀበሌ ከተውጣጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር “ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ል የሰላም ኮንፈረንስ ተካሂዷል።
በሰላም ኮንፈረንሱ የምስራቅ ጎጃም ዞን የመምሪያ አመራሮች ፣ የክፍለ ከተማ ሥራ አስፈጻሚዎች የሁሉም ቀበሌ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ከሁሉም ቀበሌ ከተውጣጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር “ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ል የሰላም ኮንፈረንስ ተካሂዷል።
በሰላም ኮንፈረንሱ የምስራቅ ጎጃም ዞን የመምሪያ አመራሮች ፣ የክፍለ ከተማ ሥራ አስፈጻሚዎች የሁሉም ቀበሌ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!