“በደሴ ከተማ ቆይታችን በሁሉም ቦታ እጅግ አመርቂ የኾኑ ሥራዎች እየተሠሩ መኾናቸውን አረጋግጠናል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

16

ባሕር ዳር: ሰኔ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ዛሬ ከደሴ ከተማ ከተውጣጡ ነዋሪዎች ጋር መገናኘታቸውን ገልጸዋል።

በቆይታችን በሁሉም ቦታ እጅግ አመርቂ የኾኑ ሥራዎች እየተሠሩ መኾናቸውንም አረጋግጠናል ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ።

በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባጋሩት መልእክት
ተባብረን ከሠራን የበለጸገች ኢትዮጵያን ለልጆቻችን እንደምናስረክብ ምንም ጥርጥር የለውም ብለዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleተመራቂ ተማሪዎች ሥራ ፈላጊ ሳይኾኑ ሥራ ፈጣሪ እንዲኾኑ በትኩረት መሠራቱን የሁመራ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አስታወቀ።
Next articleአካባቢን ጽዱ እና ውብ ለማድረግ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ሊያደርግ እንደሚገባ የምዕራብ ጎንደር ዞን አስታወቀ።