የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው፡፡

17

ባሕር ዳር፡ ሰኔ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በማስተርስ እና በዲግሪ በተለያየ ሙያ ያስተማራቸውን እና ያሠለጠናቸውን የፖሊስ መኮንኖችን ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት እያስመረቀ እንደሚገኝ ከኢትዮጵያ የፌዴራል ፖሊስ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ፍትሐዊ የሃብት ክፍፍል እና በክልሎች መካከል የተመጣጠነ ዕድገትን ማረጋገጥ ለጠንካራ የፌዴራል ሥርዓት ጽኑ መሠረቶች ናቸው” አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር
Next articleበደቡብ ጎንደር ዞን ክትባት ያልወሰዱ ሕጻናትን የመለየት ሥራ እየተሠራ መኾኑን ዞኑ አስታወቀ፡፡