በመኸር እርሻ 17 ነጥብ 5 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት እየተሠራ መኾኑን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስታወቀ።

17

ባሕር ዳር፡ ሰኔ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የማዕከላዊ ጎንደር ዞን በ2016/17 ዓ.ም የምርት ዘመን 17 ነጥብ 5 ሚሊዮን ኩንታል ለማግኘት ታቅዷል። ለእቅዱ መሳካት 580 ሺህ 356 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለማቅረብ እየተሠራ ነው። በዘንድሮው የመኸር ምርት ዘመን ምርት እና ምርታማነትን ለማሳደግ በዋና ዋና ሰብሎች ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሠራ እንደሚገኝ ከዞኑ ግብርና መምሪያ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ምስል ፦ ከአርካይቭ

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የብልጽግና ፓርቲ በብሪክስ ማዕቀፍ አማካኝነት ለፍትሐዊ የዓለም ስርዓት ግንባታ በቁርጠኝነት ይሰራል” አቶ አደም ፋራህ
Next articleየኢትዮጵያ ምርት ገበያ አዳዲስ ምርቶችን ወደ ግብይት ሥርዓቱ ለማስገባት እየሠራ መኾኑን አስታወቀ።