ተረጂነትን ወደ ታሪክ ሠሪነት

23

ሀገራችን ኢትዮጵያ ከልመና እና ተረጂነት በመላቀቅ በምግብ ዋስትና እራሷን ለመቻል በምታደርገዉ ጥረት ውስጥ እየተመዘገቡ ያሉ ስኬቶች እጅግ ተስፋ ሰጪ ናቸዉ ።

ሀገራችን በስንድ ምርታማን በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ እራሷን በመቻል እዉቅናን ያገኘችበትን ስኬት አስመዝግባለች። ጠንክረን በመሥራት ምርታማነታችንን በማሳደግ ታሪካችንን እናድሳለን።

#ከተረጂነት_ወደ_ምርታማነት

ምንጭ፦የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

Previous articleኢትዮጵያ ያላትን ሰፊ የማዕድን ሀብት ለኃይል አማራጭ በመጠቀም የካርበን ልቀት ለመቀነስ እየሠራች እንደኾነ ተገለጸ።
Next article“የብልጽግና ፓርቲ በብሪክስ ማዕቀፍ አማካኝነት ለፍትሐዊ የዓለም ስርዓት ግንባታ በቁርጠኝነት ይሰራል” አቶ አደም ፋራህ